በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ብቸኛው በዲጂታል ደህንነትና በኢንተርኔት ነፃነት ላይ የሚያወራ ጦማር። The First And The Only Blog About Digital Security And Internet Freedom In Ethiopia!
Monday, 31 March 2014
ኮምፒውተራችንን ከማልዌር (ሰላይ ሶፍትዌር) መከላከያ ቀላል መንገድ
Sunday, 30 March 2014
ZTE አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ሊያቀርብ ነው።
ምንጭ አድማስ
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ፕሮጀክት ላይ ላለፉት 12 ዐመታት ሲሰራ የቆየው ዜድቲኢ አሁን በመካሄድ ላይ ባለው የቴሌኮም ማስፋፊያ ፕሮጀክት 50 በመቶ ድርሻ መውሰድ የሚታወቅ ሲሆን፤ በኤሌክትሪክ ሐይል ሥርጭት፣ በትምህርት አቅርቦትና በከተማ አስተዳደር ዙሪያ ሶስት የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋውቋል።
ፓወር ግሪድ፣ ኢ— ለርኒንግና ስማርት ሲቲ በመባል የሚታወቁትእነዚህ ቴክኖሎጂዎች የተሳለጠ የከተማ አኗኗር ለመፍጠር የሚያስችሉና በከተማ አስተዳደር ውስጥ ወሳኝ የሚባሉትን መሰረታዊ መረጃዎች በማጠናከር አመራርን ዘመናዊ ለማድረግ የሚያግዙ ናቸው።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በተገኙበት ለአገር ውስጥ ገበያ የተዋወቁት የቴክኖሎጂ ውጤቶች በፍጥነት እያደገች ቻይና እና በአለም አቀፍ ደረጃ ተተግብረው ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡ መሆናቸውን ዜድቲኢ ገልጾ፤ በአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ አምራችነት ቀዳሚ ሥፍራ ለማግኘት አስችሎኛል ብሏል።
ስማርት ሲቲ የተሰኘው ቴክኖሎጂ የ 2013 የአለም አቀፍ የሞባይል ቴክኖሎጂ የሽልማት አሸናፊ እንደሆነ በቤጂንግ ከተማ ተተግብሮ የአለም አቀፍን የፈጠራ ተሸላሚ ለመሆን እንደበቃ ኩባንያው ገልጿል። ኢለርኒንግና ፓወር ግሪድ የተባሉት ቴክኖሎጂዎችም ከቻይና በተጨማሪ በሞሪሽየስ፣ በቬንዝዌላና በኬንያ ተሞክረው ውጤታማ መሆናቸው ጠነግሯል።
በፍጥነት እያደጉ ባሉት የኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ እነዚህ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ውጤታማ እደሚሆኑ ዜድቲኢ ጠቅሶ፤ የኢትዮጵያ የህዝብ ብዛት በ2020 ወደ 120 ሚሊየን ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅና ከዚህም ውስጥ 60 በመቶ ያህሉ በከተማ ይኖራል ተብሎ እንደሚገመት ተናግሯል።
Wednesday, 26 March 2014
“በስልክ የምናወራውን ሁሉ ያውቃሉ”
Saturday, 22 March 2014
HRW: #Ethiopia government Regularly Records Phone conversations
A rights group says that Ethiopia's government regularly
listens to and records the phone calls of opposition activists and journalists
using equipment provided by foreign technology companies.
Human Rights Watch said in a report Friday that the foreign equipment aids the
Ethiopian government's surveillance of perceived political opponents inside and
outside the country.
The group's Arvind Ganesan said Ethiopia is using its government-controlled
telecom system to silence dissenters. The group says that recorded phone calls
with family and friends are often played during abusive interrogations.
Human Rights Watch said most of the monitoring technology is provided by the
Chinese firm ZTE. Several European companies have also provided equipment,
the group said, including from the U.K., Germany and Italy.